ኦሮማይ፣ደራሲዉናከአድማስባሻገርልብ-ወለዶች የሴት ገፀባህሪያትአሳሳልናከእንስታዊነትፅንሰሀሳብአንጻርሲተነተን
dc.contributor.author | ረድኤትእሱባለዉ, | |
dc.date.accessioned | 2024-02-26T12:10:55Z | |
dc.date.available | 2024-02-26T12:10:55Z | |
dc.date.issued | 2019-05 | |
dc.description.abstract | በልብ ወለድ ዉስጥ ገፀባህሪያትአምሳለሰብ ተደርገዉ ይሳላሉ፡፡የገፀባህሪያትአሳሳሎች አካላዊ፣ ማህበራዊ፣ስነልቦናዊእናሞራላዊበመባልበአራትይከፈላሉ፡፡የሴትገፀባህሪያትከወንዶችጋርበእኩልነት መሳልአለባቸዉ፡፡ነገርግንየበአሉ ግርማ ሶስትመፅሐፍቱዉስጥ ያሉ ሴትገፀባህሪያትበወንዶች እና በሚኖሩበትማህበረሰብጥቃትየደረሰባቸዉ የተጨቆኑእናለበቀልየተነሳሱቆነጃጅትናቸዉ፡፡ስለዚህየሴት ገፀባህሪያትንአሳሳልመተንተንናከእንስታዊነትአንጻርመገምገም አስፈላጊነዉ፡፡ የዚህጥናትአላማ ኦሮማይ፣ደራሲዉ እናከአድማስባሻገርበተሰኙትልብ-ወለዶች ዉስጥ ያሉሴትገፀ ባህሪያትንከገጸባህሪያት አሳሳልእናከእንስታዊነትጽንስሀሳብአንጻርመተንተንሲሆንአይነታዊበተለይም ገላጭ የምርምርዘዴንመሰረትበማድረግ እንዲሁም መጽሀፍትን፣ጥናታዊ ጽሑፎችን፣መፅሔቶችንእና ጋዜጣወችንበማንበብ፤የተለያዩሰወችንበማማከርመረጃተሰብስቧል፡፡ ኦሮማይ፣ከአድማስባሻገርእናደራሲው ልብ ወለድ ላይያሉሴትገፀባህሪያትበጥሩሁኔታተስለዋል፡፡ ቢሆንም ግንከወንድገጸባህሪያትአንጻርበቁጥርም ሆነበተሰጣቸዉሚናዝቅተደርገዋል፡፡ስነጥበብለሰው ልጅስሜትቅርብበመሆኑደራሲዎቻችንለእንስታዊነትፅንስሀሳብትኩረትሰጥተዉየጾታእኩልነትንየሚያሳዩ ስራዎችንበመስራትማህበረሰቡያለውንየተሳሳተጾታአመለካከትእንዲቀየርቢያስተምሩመልካም ነዉ፡፡ | en_US |
dc.description.sponsorship | wolkite universty | en_US |
dc.language.iso | en | en_US |
dc.publisher | Wolkite University | en_US |
dc.title | ኦሮማይ፣ደራሲዉናከአድማስባሻገርልብ-ወለዶች የሴት ገፀባህሪያትአሳሳልናከእንስታዊነትፅንሰሀሳብአንጻርሲተነተን | en_US |
dc.type | Thesis | en_US |