Browsing by Author "አሰግድ ንጉሴ"
Now showing 1 - 1 of 1
- Results Per Page
- Sort Options
Item የጉጂ ኦሮሞ ብሄረሰብ የአዲባና የጋብቻ ስነ-ስረአት በትውፊታዊ ተውኔት እሳቤ አስረጂነት(Wolkite University, 2022-06-22) አሰግድ ንጉሴይህ ጥናታዊ ፅሁፍ በዋናነት የሚያተኩረው የጉጂ ኦሮሞ ብሄረሰብ አዲባና የጋብቻ ስነስረአት በትውፊታዊ ተውኔት እሳቤ አስረጂነት ላይ ሲሆን የአዲባና የጋብቻ ስነ-ስረአት በትውፊታዊ ተውኔት ውስጥ የሚዳስስ እና የሚተነትን ጥናታዊ ፅሁፍ ነው ። አጥኚው ጥናቱን ለማጥናት የተጠቀመው የጥናት አይነት ገላጭ የምርምር ዘዴ ሲሆን መረጃ ለመሰብሰብ የተጠቀመባቸው ዘዴዎችም ቃለ መጠይቅ እና ምልከታ ናቸው ። ስለ አዲባና የጋብቻ ስነ-ስረአት እውቀት ያላቸውን ሰዎች ቃለ መጠይቅ በማድረግ እና የአጥኚውን ምልከታ ተጠቅሟል ። እንዲሁም ስለ ትውፊታዊ ተውኔት የተፃፉ መፅሀፍትን እና ጥናታዊ ፅሁፎችን በመዳሰስ ጥናቱ ተጠንቷል።